Episodios

  • አሳሳቢው በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ መራቅ
    45 m
  • እንወያይ፣ በአማራ ክልል የሚደረገዉ ግጭት መነሻዉ፣ ጉዳቱና መፍትሔዉ
    45 m
  • እንወያይ፤ የኢትዮጵያ የፕረስ ነጻነት ወዴት እያመራ ነው?
    46 m
  • ያለፉት ሰባት ዓመታት የኢትዮጵያ ጉዞ
    39 m
  • ኢትዮጵያ ከ50 ዓመት በኃላ ወደ ተሻለ ሰላም፣ ሀገራዊ አንድነት እና የፖለቲካ ምህዳር ለምን መሻገር አቃታት?
    44 m
  • የኢትዮጵያ ባንኮች ውህደት፦ በግዳጅ ወይስ በገበያው ፍላጎት?
    Mar 16 2025
    የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ ሲጸድቅ አንድ ባንክ በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ቅርንጫፍ ከፍቶ ለመሥራት የሚያስችለውን ፈቃድ ለማግኘት 66 ቢሊዮን ብር ገደማ አጠቃላይ ሐብት ሊኖረው ይገባል። ረቂቅ መመሪያ ውህደትን የሚገፋፋ እንደሆነ በባለሙያዎች ዘንድ ግንዛቤ አለ። ይህ ውይይት የባንኮች ውህደትን ፋይዳ እና ተግዳሮት ይፈትሻል። በውይይቱ ከፍተኛ የባንክ ባለሙያ ሆነው በመሥራት ላይ የሚገኙት አቶ ባህሩ ያሲን፣ ለረዥም ዓመታት በከፍተኛ የባንክ ባለሙያነት ያገለገሉት የኢትዮጵያ የሎጂስቲክስ ትራንስፎርሜሽን ቢሮ ዳይሬክተር አቶ ወርቁ ለማ እና የገንዘብ አስተዳደር ባለሙያው ዶክተር አብዱልመናን መሐመድ ተሳትፈዋል።
    Más Menos
    47 m
  • «ለኦሮሚያ ዘላቂ ሰላም የሽግግር መንግስት ምስረታ የመፍትሔ ሃሳብ እና አንድምታው»
    44 m
  • እንወያይ፦ የኢትዮጵያና ኤርትራ የቃላት ጦርነት ወዴት ያመራል?
    40 m
adbl_web_global_use_to_activate_webcro805_stickypopup