የጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሔት Podcast Por  arte de portada

የጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሔት

የጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሔት

Escúchala gratis

Ver detalles del espectáculo

OFERTA POR TIEMPO LIMITADO | Obtén 3 meses por US$0.99 al mes

$14.95/mes despues- se aplican términos.
በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ስምንት ፓርቲዎች ሀገራዊ ምክክር በክልሉ እንዲካሄድ ለማገዝ ተስማምተዋል። በጋምቤላ ክልል በተፈጠረ የጸጥታ ችግር ምክንያት የአድማ ብተና እና የመደበኛ ፖሊስ አባላት የታጠቁትን የጦር መሣሪያ እንዲያስረክቡ የተሰጣቸው ትዕዛዝ ዛሬ ያበቃል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ከዛሬ 11 ሰዓት በኋላ “የጦር መሣሪያ በእጁ የተገኘ እንደ ፀረ-ሠላም ተቆጥሮ” እርምጃ ሊወሰድበት እንደሚችል አስጠንቅቆ ነበር። በዛሬው ዜና መጽሔት ከሚቀርቡ ዘገባዎች መካከል ሁለቱ ይገኙበታል።
Todavía no hay opiniones