የጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና Podcast Por  arte de portada

የጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የጥር 4 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

Escúchala gratis

Ver detalles del espectáculo

OFERTA POR TIEMPO LIMITADO | Obtén 3 meses por US$0.99 al mes

$14.95/mes despues- se aplican términos.
የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) እና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አዲስ የሚገነባው የቢሾፍቱ ዓለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ግንባታ የአከባቢው ማህበረሰብ ላይ ስጋትን ደቅኗል አሉ፡፡ ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ሥደተኞችን የመርዳት የሞራል፣ የሰብአዊነትና የሕግ» ኃላፊነት እንዳለበት አዲሱ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር (UNHCR) የበላይ ኃላፊ አስታወቁ። ኢራን ለጦርነትና ለሰላማዊ ውይይት ለሁለቱም ተዘጋጅቻለሁ አለች።
Todavía no hay opiniones